በስመአብ ወወልድ ወመንፍስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን
ሃሌ ሉያ። እግዚአብሔር የልመናዬን ድምፅ ሰምቶአልና ወደድሁት። ጆሮውን ወደ እኔ አዘንብሎአልና በዘመኔ ሁሉ እጠራዋለሁ።
መዝሙረ ዳዊት 116:1,2
I love the Lord, for he heard my voice; he heard my cry for mercy. Because he turned his ear to me, I will call on him as long as I live.
Psalm 116:1-2