በስመአብ ወወልድ ወመንፍስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን


ስለ ብንያም እንዲህ አለ፦ “የእግዚአብሔር ወዳጅ የሆነ በርሱ ተጠብቆ ያለ ሥጋት ይረፍ፤ ቀኑን ሙሉ ይጋርደዋልና፤ እግዚአብሔር የሚወድደውም ሰው በትከሻዎቹ መካከል ያርፋል።
ኦሪት ዘዳግም 33:12
About Benjamin he said: ‘Let the beloved of the LORD rest secure in him, for he shields him all day long, and the one the LORD loves rests between his shoulders.’
Deuteronomy 33:12