በስመአብ ወወልድ ወመንፍስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን


በልቤስ በደልን አይቼ ብሆን ጌታ አይሰማኝም ነበር። ስለዚህ እግዚአብሔር ሰማኝ፤ የልመናዬን ድምፅ አደመጠ።
መዝሙረ ዳዊት 66:18-19
If I had cherished sin in my heart, the Lord would not have listened; but God has surely listened and has heard my prayer.
Psalm 66:18-19