በስመአብ ወወልድ ወመንፍስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ አሜን


አዲስም ልብ እሰጣችኋለሁ አዲስም መንፈስ በውስጣችሁ አኖራለሁ፤ የድንጋዩንም ልብ ከሥጋችሁ አወጣለሁ፤ የሥጋንም ልብ እሰጣችኋለሁ።
ትንቢተ ሕዝቅኤል 36:26
I will give you a new heart and put a new spirit in you; I will remove from you your heart of stone and give you a heart of flesh.
Ezekiel 36:26